Bemisgana Lay
Bethlehem Wolde
8:40ክብር ለሚገባው ፣ ክብር እንሰጣለን ከዙፋኑ ስርም ፣ እንሰግድለታለን ምስጋናችን በፊቱ ፣ ሞገስ ያግኝ እኛ ቀጥ ብሎ ያርግ ፣ ዛሬም እንደገና ፣ ዛሬም እንደገና ክብር ለሚገባው ፣ ክብር እንሰጣለን ከዙፋኑ ስርም ፣ እንሰግድለታለን ምስጋናችን በፊቱ ፣ ሞገስ ያግኝ እኛ ቀጥ ብሎ ያርግ ፣ ዛሬም እንደገና ፣ ዛሬም እንደገና እናመሰግንሀለን ፣ እናመሰግንሀለን ፣ እናመሰግንሀለን እናመሰግንሀለን ፣ እናመሰግንሀለን ፣ እናመሰግንሀለን አንተ ስትከብር ጌታ ፣ ስትወደስ ከፍ ከፍ ስትል እየሱስ ፣ ስትሞገስ እደስታለሁ ፣ ጥማቴ ይህ ነው ክብርህንም ሳይ ጌታ ፣ እኔ እጠግባለሁ እናመሰግንሀለን ፣ እናመሰግንሀለን ፣ እናመሰግንሀለን እናመሰግንሀለን ፣ እናመሰግንሀለን ፣ እናመሰግንሀለን እልፍ ምስጋና ጌታ ፣ ላንተ እንደገና እልፍ ዝማሬ እየሱስ ፣ ላንተ ይሁን ዛሬ እልፍ ጭብጨባ ፣ መቅደስህ ይግባ እልፍ እልልታ፣ ላንተ ይሁን ጌታ እልፍ ምስጋና ጌታ ፣ ላንተ እንደገና እልፍ ዝማሬ እየሱስ ፣ ላንተ ይሁን ዛሬ እልፍ ጭብጨባ ፣ መቅደስህ ይግባ እልፍ እልልታ፣ ላንተ ይሁን ጌታ እናመሰግንሀለን ፣ እናመሰግንሀለን ፣ እናመሰግንሀለን እናመሰግንሀለን ፣ እናመሰግንሀለን ፣ እናመሰግንሀለን እኛስ በጌታ እግዚያብሔር ፣ ተደስተናል ፍቅሩን በህይወታችን ፣ ሲገልፅ አይተናል አያደነቅነው ፣ እናመልካለን በምስጋና ሁሉም ላይ ፣ እንጨምራለን እናመሰግንሀለን ፣ እናመሰግንሀለን ፣ እናመሰግንሀለን እናመሰግንሀለን ፣ እናመሰግንሀለን ፣ እናመሰግንሀለን