Ere Asitelugn
Hebist Tiruneh
4:33ምነዉ ባደረገኝ እርፉ እና ጅራፉ ከእጁም አያወጣኝ ከሰፊዉ መዳፉ ስስብ ሲጎትተኝ እንደበሬዎቹ በወጉ አጂበዉኝ ፉጨት ዜማዎቹ ዛሬማ በአል ነው አታጭድም አታርስም አትወርድም ከእርሻ ገዝተውሃል ነብስ አባትህ በፈጠረህ የልቤን ነግሬህ እፎይ እንድልበት ልዋል ከእቅፍህ ደገፍ አርገኝ አንገቴ ይረፍ ከትከሻህ ከትክሻህ ከትክሻህ ከትክሻህ ከትክሻህ ከትክሻህ ከትክሻህ ከትክሻህ ከትክሻህ ና ቤተ ማሪያም ለክብሯ እንማማላ ከበሯ አንለያይም በለኛ በቃልህ አስጠልለኛ ና ቤተ ማሪያም ለክብሯ እንማማላ ከበሯ አንለያይም በለኛ በቃልህ አስጠልለኛ አውለኝ በል ከልብህ ማሬዋ እንደማተብህ በቃልህ ይደር ፍቅርህ ማሬዋ በፈጠረህ በፈጠረህ በፈጠረህ በፈጠረህ በፈጠረህ በፈጠረህ በፈጠረህ በፈጠረህ በፈጠረህ ምነዉ ባደረገኝ እርፉ እና ጅራፉ ከእጁም አያወጣኝ ከሰፊዉ መዳፉ ስስብ ሲጎትተኝ እንደበሬዎቹ በወጉ አጂበዉኝ ፉጨት ዜማዎቹ የጠራህም የለም ና ወዲህ እንጫወት ልብህ አይገታ አንተ ጉብል ይልቅ ጠጋ በል በፍቅርማ ጉያው ስር ገብቼ ካውላላው ደረቱ በሟሟሁበት በታደልኩት ሌሎች ሳይነኩት የኔ ባረኩት የኔ ባረኩት የኔ ባረኩት የኔ ባረኩት የኔ ባረኩት የኔ ባረኩት የኔ ባረኩት የኔ ባረኩት የኔ ባረኩት ና ቤተ ማሪያም ለክብሯ እንማማላ ከበሯ አንለያይም በለኛ በቃልህ አስጠልለኛ ና ቤተ ማሪያም ለክብሯ እንማማላ ከበሯ አንለያይም በለኛ በቃልህ አስጠልለኛ አውለኝ በል ከልብህ ማሬዋ እንደማተብህ አውለኝ ከደረትህ ማሬዋ በፈጠረህ በፈጠረህ በፈጠረህ በፈጠረህ በፈጠረህ በፈጠረህ በፈጠረህ በፈጠረህ በፈጠረህ