Bizu Yehonkillign / Wiletaw
Agegnehu Yideg
7:28እናምናለን እናምናለን እኛም ተጐብኝተን እናያለን እናምናለን እናምናለን የእግዚአብሔርን ክብር እናያለን እናምናለን እናምናለን ኢትዮጵያም ተጐብኝታ እናያለን እናምናለን እናምናለን አዲስን ነገር እናያለን የመጐብኛችን ቀን ደርሶ የእግዚአብሔር ኃይል ከላይ ወርዶ ልመናዋ ተሰምቶላት ለቤተ ክርስቲያን እናያለን ገና በጌታ ጥማት ተለውጦ በእርካታ እናያለን ብዙ በጌታ ያስለቀሰን ሁሉ ሲመታ እናምናለን እናምናለን ስድባችን ተወግዶ እናያለን እናምናለን እናምናለን ፀሎት ተመልሶ እናያለን ለሰዎች ጥያቄ ሆነን እስከ መቼ እንኖራለን በስውር የለመንነውን በግልፅ እንቀበላለን መቼ እንዳለቀሰች ትቀራለች ሃናም ሳሙኤልን ትወልዳለች መቼ እንዳለቀሰች ትቀራለች ሣራም ይስሐቅን ትወልዳለች እናምናለን እናምናለን መካኒቱ ወልዳ እናያለን እናምናለን እናምናለን አዲስን ነገር እናያለን የእግዚአብሔር ክብር ሲገለጥ ማነው በፊቱ የሚቆመው አጋንንት ኃጢአት በሽታ ይወገዳሉ ፈፅመው የታሰሩት ሁሉ ይፈታሉ ለአምላካቸው ክብርን ይሰጣሉ አመፀኞች ሁሉ ይማረካሉ ለኢየሱሴ ክብር ይሰግዳሉ እኔ እናምናለሁ እኔ እናምናለሁ የጌታን ተዓምራት አያለሁ እኔ እናምናለሁ እኔ እናምናለሁ ገና በሕይወት እኖራለሁ ጠላቴ ቢገለኝ ሁሌ ቢፈልገኝም ዛሬም በሕይወት አለሁ ከቶ አላገኘኝም በቀረው ዘመን ወዴት ያገኘኛል ገና እንደምኖር ጌታ ተናግሮኛል በቀረው ዘመን ወዴት ያገኘኛል እንደማገለግል ጌታ ተናግሮኛል አልሞትም በሕይወት እኖራለሁ የጌታዬን ማዳን ገና ዘምራለሁ አልሞትም በሕይወት እኖራለሁ የኢየሱሴን ሥራ ገና እሰራለሁ ገና ለእግዚአብሔር አስፈልገዋለሁ በጨለማ ላሉ ብርሃን ሆናለው መከሩ ብዙ ነው ብዙ ነፍስ ሰው ይድናል በሕይወት እያለሁ ተስፋው ይፈፀማል አልሞትም በሕይወት እኖራለሁ የዲያቢሎስን ሥራ ገና አፈርሳለሁ ባለፈው ዘመኔ ምንም ብበድለው የዘለዓለም አምላክ ዛሬም ከእኔ ጋር እንው በማልጠቅመው በኩን ሥራውን ይሰራል ደስ አሰኘዋለሁ በእኔው በልጁ ይከብራል አልሞትም በሕይወት እኖራለሁ በእግዚአብሔር ፀጋ አገለግላለሁ አልሞትም በሕይወት እኖራለሁ በእግዚአብሔር ቤት እለመልማለሁ