Bante Birtat
Daniel Amdemichael
7:08ድንጋዩ ልቤ ጠጣሩ ልቤ መች በቀላሉ ታዛዥ ነበረ የአንተ ፍቅር ግን ውስጤን ሰበረ ተረትቻለሁ ተሸንፌያለሁ ኢየሱሴ ለአንተ እጅ ሰጥቻለሁ ዛሬ በፍቅርህ ተማርኬያለሁ ብዙ የከበሩ በምድር ላይ ሞልተው ታላቅ ነኝ ባዩን ልታሳፍረው እኔን መረጥከኝ ዓሣ አጥማጁን ሰው ኧረ ልዩ ነው ኢየሱሴ ፍቅርህ ሀብታም ደሀ አይል አመራረጥህ ለእኔም ደረሰኝ ድንቅ ማዳንህ ድንጋዩ ልቤ ጠጣሩ ልቤ መች በቀላሉ ታዛዥ ነበረ የአንተ ፍቅር ግን ውስጤን ሰበረ ተረትቻለሁ ተሸንፌያለሁ ኢየሱሴ ለአንተ እጅ ሰጥቻለሁ ዛሬ በፍቅርህ ተማርኬያለሁ ለያልፍለት ለዚህ ሥጋዬ ቀን ከሌት ስደክም መረቤን ጥዬ ምንም ላላገኝ በድካም ዝዬ አንተ ግን መጥተህ ተዓምርን ሰራህ መላው ሕይወቴን መገረም ሞላህ ሥሜን ተግባሬን ኑሮዬን ቀየርክ ድንጋዩ ልቤ ጠጣሩ ልቤ መች በቀላሉ ታዛዥ ነበረ የአንተ ፍቅር ግን ውስጤን ሰበረ ተረትቻለሁ ተሸንፌያለሁ ኢየሱሴ ለአንተ እጅ ሰጥቻለሁ ዛሬ በፍቅርህ ተማርኬያለሁ ከኃላዬ ና ወድጄሃለሁ ለማዳን ስራ መርጬሃለሁ ሰዎችን አጥማጅ አደርግሃለሁ አልከኝ ጌታዬ እኔም ተረታሁ ከልብ ወደድኩህ ህይወቴን ሰጠሁ እስከ ዘላለም አመልክሃለሁ ድንጋዩ ልቤ ጠጣሩ ልቤ መች በቀላሉ ታዛዥ ነበረ የአንተ ፍቅር ግን ውስጤን ሰበረ ተረትቻለሁ ተሸንፌያለሁ ኢየሱሴ ለአንተ እጅ ሰጥቻለሁ ዛሬ በፍቅርህ ተማርኬያለሁ የዋህነትህ ትህትናህ ሳበኝ በኃይል በጉልበት አላስገደድከኝ ድንቅ ፍቅርህ ነው ያንበረከከኝ ልከተል ወሰንኩ ቸሩ ጌታዬ በነገር ሁሉ አንተን ታምኜ መረብ ታንኳዬን ሁሉንም ጥዬ