Bante Birtat
Daniel Amdemichael
7:08ምነው ፡ ከዚህ ፡ በላይ ፡ አሃሃ ፡ ልቤ ፡ ቢሆንልኝ ፡ ኦሆሆ በቅኔ ፡ ተሞልቶ ፡ አሃሃ ፡ ፊትህ ፡ ቢፈስልኝ ፡ ኦሆሆ አንተ ፡ ካደረግኸኝ ፡ አሃሃ ፡ የአንተ ፡ የክብር ፡ እቃ ፡ አሃሃ ኢየሱሴ ፡ ተመስገን ፡ ኦሆሆ ፡ ምሥጋናዬን ፡ እንካ ፡ አሃሃ አዝ፦ ካረካህ ፡ ከወደድከው ፡ ምሥጋናዬ ፡ ካስደሰተህ አምላኬ ፡ ሆይ ፡ በየዕለቱ ፡ ለሥምህ ፡ ክብር ፡ ይሁንልህ ወዳጄ ፡ ሆይ ፡ በየዕለቱ ፡ ለሥምህ ፡ ክብር ፡ ይሁንልህ ምህረትና ፡ ፀጋ ፡ አሃሃ ፡ ፍቅር ፡ የበዛለት ፡ ኦሆሆ ኧረ ፡ እንደ ፡ እኔ ፡ ማነው ፡ አሃሃ ፡ መልካም ፡ ያደረግህለት ፡ ኦሆሆ አንተ ፡ ደስ ፡ ካለህ ፡ አሃሃ ፡ ካረካህ ፡ ምሥጋናዬ ፡ ኤሄሄ እገዛልሃለሁ ፡ የእኔ ፡ ጌታዬ ፡ በሁለንተናዬ ፡ ኤሄሄ አዝ፦ ካረካህ ፡ ከወደድከው ፡ ምሥጋናዬ ፡ ካስደሰተህ አምላኬ ፡ ሆይ ፡ በየዕለቱ ፡ ለሥምህ ፡ ክብር ፡ ይሁንልህ ወዳጄ ፡ ሆይ ፡ በየዕለቱ ፡ ለሥምህ ፡ ክብር ፡ ይሁንልህ መቅደስህ ፡ ባለበት ፡ አሃሃ ፡ ክብርህ ፡ በሞላበት ፡ ኦሆሆ እንዴት ፡ ደስ ፡ ያሰኛል ፡ የእኔ ፡ ጌታ ፡ ለሥምህ ፡ መቀኘት ፡ ኦሆሆ ስምህ ፡ ሞገሴ ፡ ነው ፡ አሃሃ ፡ መገኘትህ ፡ ፈውሴ ፡ ኤሄሄ አክብሮትን ፡ ታብዛ ፡ አሃሃ ፡ ታመስግንህ ፡ ነብሴ ፡ ኤሄሄ አዝ፦ ካረካህ ፡ ከወደድከው ፡ ምሥጋናዬ ፡ ካስደሰተህ አምላኬ ፡ ሆይ ፡ በየዕለቱ ፡ ለሥምህ ፡ ክብር ፡ ይሁንልህ ወዳጄ ፡ ሆይ ፡ በየዕለቱ ፡ ለሥምህ ፡ ክብር ፡ ይሁንልህ