Yehonegn Tila
Daniel Amdemichael
4:51ቀና ብዬ ሳየው ሰማዩን ወደላይ መጨረሻም የለው ዳርቻውን አላይ ከሰማያት በላይ ፍቅሩ ትልቅ ነው እየሱስ ጋር መኖር እንዴት መታደል ነው እንዴት መታደል ነው እንዴት መታደል ነው እንዴት መታደል ነው አንገት ወደሰማይ አይኔን ባቀና የማያልቀው ፍቅሩ ልቤን ወረሰና የምረቱ ስፍት አምላኬ አሳየኝ አቤት ደግነቱ እጅጉን ደነቀኝ እየሱስ የጌቶች ጌታ ልዩ ነው ሁሌ ነው ማምነው ስለማያልቀው ምረቱ ሁሌ አመሰግነዋለው አልጠግብም ፍቅሩን ዘምሬ በውነት አርጎ ስላየሁ ከተጣልኩበት አንስቶ ሰው ያረገኝ ጌታ ነው ቀና ብዬ ሳየው ሰማዩን ወደላይ መጨረሻም የለው ዳርቻውን አላይ ከሰማያት በላይ ፍቅሩ ትልቅ ነው እየሱስ ጋር መኖር እንዴት መታደል ነው እንዴት መታደል ነው እንዴት መታደል ነው እንዴት መታደል ነው በቸርነቱ አምላክ የጠራው በበጐ መክሮ የራሱ ያረገው ይዘምር እንጂ ማዳኑን ያውራ ያምላኩን መውደድ የእየሱስ ስራ ይደርደር በገና ለሱ በፍቅሩ ለማኝ የሆነው እንዘምር መልካምነትን እንበል እየሱስ ጌታ ነው በማዳኑ ደስ ይበለን የጠራው የታመነ ነው የታተምንበት የምነት ማህተብ መያዣው መንፈስ ቅዱስ ነው ቀና ብዬ ሳየው ሰማዩን ወደላይ መጨረሻም የለው ዳርቻውን አላይ ከሰማያት በላይ ፍቅሩ ትልቅ ነው እየሱስ ጋር መኖር እንዴት መታደል ነው እንዴት መታደል ነው እንዴት መታደል ነው እንዴት መታደል ነው