Bertukane
Kassa Tessema
6:27ሸጊቱ ሸጊቱ ሸጊቱ ሸጊቱ አሁን ምን ያረጋል ነገር መለቃቀም በአባቷ ያልሆነ በአያት ምን ልጠቀም በአያት ምን ልጠቀም በአያት ምን ልጠቀም እኔ የልጇ ልጅ እሷ የእናቴ እናት አኳኋኗ ሁሉ እንደ አያት እንደ አያት እንደ አያት እንደ አያት እንደ አያት እንደ አያት ወይፈኑም ቢታመም ጊደሯም ታመመች ወይፈኑም ቢታመም ጊደሯም ታመመች ኧረ ለመሆኑ ያቺስ ላም እንዴት ነች ጉልበቴን በስራ እስካለሁ በልቼ አፅሜን ከምድር ላይ እሄዳለሁ ትቼ የኔ ኑሮ ቀርቶ ያንቺ ሲለወጥ እሄዳለሁ እንጂ የለም መቀመጥ እሄዳለሁ እንጂ የለም መቀመጥ ክርስቶስ ሲመጣ ሊፈፅም ቃሉን ከዳገት ሩጯ ማነው የሚድን እስከዛ ድረስ ግን መብት አለኝ አውቃለሁ የንግድነቴን ነው መደሰት እሻለሁ የንግድነቴን ነው መደሰት እሻለሁ