Ewenetuen Negeregne
Tsedenia G
5:24ፀደኒያ ገብረማርቆስ እወድሃለሁ እንዴትስ ደፍሬ ፤ ማረኝ እልሃለሁ ጨንቆኛል እኔ ፤ ከቶ እንዴት ብዬ ቂም እንዳልያዝክብኝ፤ፍፁም ባምንብህም እኔ አፌን ሞልቼ ፤ማረኝ አልልህም በገዛ ጥፋቴ ፤ ስሸሽህ እኖራለሁ አንተን በማጣት ፤ ራሴን ቀጥቻለሁ። እወድሃለሁ እወድሃለሁ ፤እወድሃለሁ ቃሌ ነው እወድሃለሁ እወድሃለሁ ፤እወድሃለሁ ይኸው ነው ጥፋቴን አምናለሁ ፤ አዎ በድዬሃለሁ እንዴትስ ደፍሬ ፤ ማረኝ እልሃለሁ አይንህን አያለሁ የበደልኩህ በደል ፤ እንቅልፌን ነስቶኛል ሰላሜን አጣሁ ፤ እንዴት ይሻለኛል ጥፋቴን አልክድም አስቀይሜሀለሁ ብቻ ተረዳልኝ ዛሬም እወድሃለሁ