Yetnebersh
Tsehaye Yohannes
5:20ነብሴ በምድር ያፀደቅሺኝ ልቤ በፍቅር ያጠመድሽኝ አለም በጀ ምን ይጎልብኛል ፍቅረ ንግስት አንቺን አድሎኛል መርጦኛል ነብሴ በምድር ያፀደቅሺኝ ልቤ በፍቅር ያጠመድሽኝ አለም በጀ ምን ይጎልብኛል ፍቅረ ንግስት አንቺን አድሎኛል መርጦኛል የህይወቴ ብርታት የጨለማው መብራት አንቺው መሆንሽን ልግለፀው በመኩራት ላንተ ትሁን ብሎ የፈጠረልኝን ላክብር ላመስግነው አንቺን ያቀደልኝ ትርታ ደምስሬ የአንድ ህይወቴ ግማሽ የእስትንፋሴ እስትንፋስ ነፍሴ ነፍሴ ነፍሴ እኮ ነሽ ትርታ ደምስሬ የአንድ ህይወቴ ግማሽ የእስትንፋሴ እስትንፋስ ነፍሴ ነፍሴ ነፍሴ እኮ ነሽ ነብሴ በምድር ያፀደቅሺኝ ልቤ በፍቅር ያጠመድሽኝ አለም በጀ ምን ይጎልብኛል ፍቅረ ንግስት አንቺን አድሎኛል መርጦኛል ነብሴ በምድር ያፀደቅሺኝ ልቤ በፍቅር ያጠመድሽኝ አለም በጀ ምን ይጎልብኛል ፍቅረ ንግስት አንቺን አድሎኛል መርጦኛል ልብሽ እና ልቤ እይ ሲናበቡ አምላክ አንድ አድርጎን በኪነ ጥበቡ የፀሎቴ ምላሽ የስለቴ ስምረት እንኳን ባንቺ በልዩዋ ፍጥረት ትርታ ደምስሬ የአንድ ህይወቴ ግማሽ የእስትንፋሴ እስትንፋስ ነፍሴ ነፍሴ ነፍሴ እኮ ነሽ ትርታ ደምስሬ የአንድ ህይወቴ ግማሽ የእስትንፋሴ እስትንፋስ ነፍሴ ነፍሴ ነፍሴ እኮ ነሽ ነፍሴ ነፍሴ ነፍሴ እኮ ነሽ ነፍሴ ነፍሴ ነፍሴ እኮ ነሽ ነፍሴ ነፍሴ ነፍሴ እኮ ነሽ