Kengidema
Yosef Kassa
4:56ስለ ፡ ምህረቱ ፡ ስለ ፡ እርሱ ፡ ዝና ሰምቼ ፡ መጣሁ ፡ ሁሉን ፡ ተውኩና ከሰማሁት ፡ በላይ ፡ አዩት ፡ ዐይኖቼ እርሱ ፡ ጋር ፡ ቀረሁ ፡ ሕይወት ፡ አግኝቼ ስለ ፡ ምህረቱ ፡ ስለ ፡ እርሱ ፡ ዝና ሰምቼ ፡ መጣሁ ፡ ሁሉን ፡ ተውኩና ከሰማሁት ፡ በላይ ፡ አዩት ፡ ዐይኖቼ እርሱ ፡ ጋር ፡ ቀረሁ ፡ ሕይወት ፡ አግኝቼ እርሱ ፡ ጋር ፡ ቀረሁ ፡ ሰላም ፡ አግኝቼ ነፍሴ ፡ የወደደችው ፡ እርሱን አይሆንላትም ፡ ሌላ ፡ ነገረ ከእርሱ ፡ ጋራ ፡ ይዟታል ፡ ፍቅር የለም ፡ አለች ፡ ከቶ ፡ እንደእግዚአብሔር ቸርነቱ ፡ ምህረቱ ፡ የበዛ አይገኝም ፡ የለም ፡ እንደጌታ አየሁ ፡ ምህረቱን ፤ አየሁ ፡ ቸርነቱን አየሁ ፡ ለተጠጋው ፤ አየሁ ፡ ሰው ፡ መውደዱን አየሁ ፡ ሁልጊዜ ፤ አየሁ ፡ ከእኔ ፡ ጋራ አየሁ ፡ እንደማይተወኝ ፤ አየሁ ፡ ስም ፡ ሲፈራ አየሁ ለጌታ ፡ ለቸርነቱ ፤ ለጌታ ፡ ምሥጋናን ፡ አምጡ ለጌታ ፡ ስለሚገባው ፤ ለጌታ ፡ ለጌትነቱ ለጌታ ፡ ይዘመርለት ፤ ለጌታ ፡ ይሁን ፡ ምትሉ ለጌታ ፡ ለቸሩ ፡ ጌታ ፤ ለጌታ ፡ እስኪ ፡ እልል ፡ በሉ ለጌታ ፡ ከዚህም ፡ በላይ ፤ ለጌታ ፡ ለእርሱ ፡ ቢሰዋ ለጌታ ፡ ስለሚገባው ፤ ለጌታ ፡ አዳኝ ፡ ነውና ስለ ፡ ምህረቱ ፡ ስለ ፡ እርሱ ፡ ዝና ሰምቼ ፡ መጣሁ ፡ ሁሉን ፡ ተውኩና ከሰማሁት ፡ በላይ ፡ አዩት ፡ ዐይኖቼ እርሱ ፡ ጋር ፡ ቀረሁ ፡ ሕይወት ፡ አግኝቼ ስለ ፡ ምህረቱ ፡ ስለ ፡ እርሱ ፡ ዝና ሰምቼ ፡ መጣሁ ፡ ሁሉን ፡ ተውኩና ከሰማሁት ፡ በላይ ፡ አዩት ፡ ዐይኖቼ እርሱ ፡ ጋር ፡ ቀረሁ ፡ ሕይወት ፡ አግኝቼ እርሱ ፡ ጋር ፡ ቀረሁ ፡ ሰላም ፡ አግኝቼ ያ ፡ ጠላቴ ፡ ሊያጠፋኝ ፡ ሲያቅድ በየቀኑ ፡ ወጥመዱን ፡ ሲያጠምድ ቢሆንለት ፡ ሕይወቴን ፡ ሊያጠፋ ሳያቋርጥ ፡ እጅግ ፡ ብዙ ፡ ለፋ ኢየሱሴ ፡ ከእኔ ፡ ጋር ፡ ነበረ የጠላቴም ፡ ወጥመድ ፡ ተሰበረ አየሁ ፡ ምህረቱን ፤ አየሁ ፡ ቸርነቱን አየሁ ፡ ለተጠጋው ፤ አየሁ ፡ ሰው ፡ መውደዱን አየሁ ፡ ሁልጊዜ ፤ አየሁ ፡ ከእኔ ፡ ጋራ አየሁ ፡ እንደማይተወኝ ፤ አየሁ ፡ ስም ፡ ሲፈራ ለጌታ ፡ ለቸርነቱ ፤ ለጌታ ፡ ምሥጋናን ፡ አምጡ ለጌታ ፡ ስለሚገባው ፤ ለጌታ ፡ ለጌትነቱ ለጌታ ፡ ይዘመርለት ፤ ለጌታ ፡ ይሁን ፡ ምትሉ ለጌታ ፡ ለቸሩ ፡ ጌታ ፤ ለጌታ ፡ እስኪ ፡ እልል ፡ በሉ ለጌታ ፡ ከዚህም ፡ በላይ ፤ ለጌታ ፡ ለእርሱ ፡ ቢሰዋ ለጌታ ፡ ስለሚገባው ፤ ለጌታ ፡ አዳኝ ፡ ነውና ለጌታ ፡ ለቸርነቱ ፤ ለጌታ ፡ ምሥጋናን ፡ አምጡ ለጌታ ፡ ስለሚገባው ፤ ለጌታ ፡ ለጌትነቱ ለጌታ ፡ ይዘመርለት ፤ ለጌታ ፡ ይሁን ፡ ምትሉ ለጌታ ፡ ለቸሩ ፡ ጌታ ፤ ለጌታ ፡ እስኪ ፡ እልል ፡ በሉ ለጌታ ፡ ከዚህም ፡ በላይ ፤ ለጌታ ፡ ለእርሱ ፡ ቢሰዋ ለጌታ ፡ ስለሚገባው ፤ ለጌታ ፡ አዳኝ ፡ ነውና