ልመለስ
Daniel Amdemichael
6:52ከእኔ የሆነ ከእኔ የሆነ ከእኔ የሆነ ምን አለ ጌታ ከእኔ የሆነ ምን አለ አሃ ሁሉ በአንተ ነው ሁሉ በአንተ ነው ሁሉ በአንተ ነው ጌታ ኢየሱሴ ሁሉ በአንተ ነው የሆነው አሃ ከእኔ የሆነ ከእኔ የሆነ ከእኔ የሆነ ምን አለ ጌታ ከእኔ የሆነ ምን አለ አሃ ሁሉ በአንተ ነው ሁሉ በአንተ ነው ሁሉ በአንተ ነው ጌታ ኢየሱሴ ሁሉ በአንተ ነው የሆነው አሃ ፀንቼ መቆሜ ምህረትህ በዝቶ ነው ምህረትህ በዝቶ ነው መውጣቴ መግባቴም ክንድህ ደግፎኝ ነው ክንድህ ደግፎኝ ነው አንድም ነገር የለም ከእኔ ነው የምለው ከእኔ ነው የምለው መላው እኔነቴ ኢየሱስ የአንተ ነው ጌታዬ ፡ የአንተ ፡ ነው ከእኔ የሆነ ከእኔ የሆነ ከእኔ የሆነ ምን አለ ጌታ ከእኔ የሆነ ምን አለ አሃ ሁሉ በአንተ ነው ሁሉ በአንተ ነው ሁሉ በአንተ ነው ጌታ ኢየሱሴ ሁሉ በአንተ ነው የሆነው አሃ ከእኔ የሆነ ከእኔ የሆነ ከእኔ የሆነ ምን አለ ጌታ ከእኔ የሆነ ምን አለ አሃ ሁሉ በአንተ ነው ሁሉ በአንተ ነው ሁሉ በአንተ ነው ጌታ ኢየሱሴ ሁሉ በአንተ ነው የሆነው አሃ መከራዬን ሁሉ አስረስተኸኛል አስረስተኸኛል ሁሉን ማከናወን መፈጸም ታውቃለህ መፈጸም ታውቃለህ እስረኛውን ፈተህ ትከብርበታለህ ትከብርበታለህ አምላኬ ሆይ በአንተ ብርታት በአንተ አሃ አሃ ሃዘኔን እረሳሁት ያስተከዘኝ ያ ጨለማው አልፎ አሃ አሃ በአንተ ብርሃን አየሁኝ አምላኬ ሆይ በአንተ ብርታት በአንተ አሃ አሃ ሃዘኔን እረሳሁት ያስተከዘኝ ያ ጨለማው አልፎ አሃ አሃ በአንተ ብርሃን አየሁኝ ይሁን ያልከው ሁሉ ሆኗል በሕይወቴ ሆኗል በሕይወቴ አሁንም አንተው ነህ የምትመራኝ ረድኤቴ የምትመራኝ ረድኤቴ በምንም አልፈራም ተደግፌሃለሁ ተደግፌሃለሁ አንተ ሁሉ ቻይ ነህ በጥላህ አርፋለሁ በጥላህ አርፋለሁ አምላኬ ሆይ በአንተ ብርታት በአንተ አሃ አሃ ሃዘኔን እረሳሁት ያስተከዘኝ ያ ጨለማው አልፎ አሃ አሃ በአንተ ብርሃን አየሁኝ አምላኬ ሆይ በአንተ ብርታት በአንተ አሃ አሃ ሃዘኔን እረሳሁት ያስተከዘኝ ያ ጨለማው አልፎ አሃ አሃ በአንተ ብርሃን አየሁኝ ፍቅሩ የማይለወጥ ወረትን አይወድም ወረትን አይወድም እስከዛሬ ድረስ ሰልችቶኝ አያውቅም ሰልችቶኝ አያውቅም በምህረቱ ብዛት እየደጋገፈኝ እየደጋገፈኝ እዚህ ደርሻለሁ እስቲ አመስግኑልኝ እስቲ አመስግኑልኝ አምላኬ ሆይ በአንተ ብርታት በአንተ አሃ አሃ ሃዘኔን እረሳሁት ያስተከዘኝ ያ ጨለማው አልፎ አሃ አሃ በአንተ ብርሃን አየሁኝ አምላኬ ሆይ በአንተ ብርታት በአንተ አሃ አሃ ሃዘኔን እረሳሁት ያስተከዘኝ ያ ጨለማው አልፎ አሃ አሃ በአንተ ብርሃን አየሁኝ