በጊዜው ደረሰልኝ
Daniel Amdemichael
5:49ታላቅ ነህ አምላኬ ታላቅ ነህ ሁሉን የምትችል ንጉሥ ነህ ወዳጄ ንጉሥ ነህ ፀንተህ የምትኖር ከምልህም በላይ አንተ ታላቅ ነህ ቃላት የለኝ አምላኬ ልገልፅልህ እንዴት ላውራው እንዴት ልተርከው ሥራህ ከአይምሮየ በላይ ነው ከማወራልህ በላይ አንተ ታላቅ ነህ ቃላት የለኝ አምላኬ ልገልፅልህ እንዴት ላውራው እንዴት ልተርከው ሥራህ ከአይምሮየ በላይ ነው ሥራህ ከአይምሮየ በላይ ነው ሥራህ ከአይምሮየ በላይ ነው ሥራህ ከአይምሮየ በላይ ነው ሥራህ ከአይምሮየ በላይ ነው ካችአምናውን አምናን አሻግሮ በግንቦቹ እኔን ሰውሮ አልተወኝም ብዙ ረድቶኛል ምህረቱ አቁሞኛል ምህረቱ ነው አሀሀ ፣ ምህረቱ ነው ምህረቱ ነው አሀሀ ፣ ምህረቱ ነው ምህረቱ ነው አሀሀ ፣ ምህረቱ ነው ምህረቱ ነው አሀሀ ፣ ምህረቱ ነው ታላቅ ነህ አምላኬ ታላቅ ነህ ሁሉን የምትችል ንጉሥ ነህ ወዳጄ ንጉሥ ነህ ፀንተህ የምትኖር ከምልህም በላይ አንተ ታላቅ ነህ ቃላት የለኝ አምላኬ ልገልፅልህ እንዴት ላውራው እንዴት ልተርከው ሥራህ ከአይምሮየ በላይ ነው ከማወራልህ በላይ አንተ ታላቅ ነህ ቃላት የለኝ አምላኬ ልገልፅልህ እንዴት ላውራው እንዴት ልተርከው ሥራህ ከአይምሮየ በላይ ነው ሥራህ ከአይምሮየ በላይ ነው ሥራህ ከአይምሮየ በላይ ነው ሥራህ ከአይምሮየ በላይ ነው ሥራህ ከአይምሮየ በላይ ነው ጽድቅ የለኝም የኔ የምለው የምመካበት የምቆጥረው ግን ምህረቱ በእኔ አበሰረ ሃያል ክንዱ እኔን ቀጠረ ምህረቱ ነው አሀሀ ፣ ምህረቱ ነው ምህረቱ ነው አሀሀ ፣ ምህረቱ ነው ምህረቱ ነው አሀሀ ፣ ምህረቱ ነው ምህረቱ ነው አሀሀ ፣ ምህረቱ ነው ታላቅ ነህ አምላኬ ታላቅ ነህ ሁሉን የምትችል ንጉሥ ነህ ወዳጄ ንጉሥ ነህ ፀንተህ የምትኖር ከምልህም በላይ አንተ ታላቅ ነህ ቃላት የለኝ አምላኬ ልገልፅልህ እንዴት ላውራው እንዴት ልተርከው ሥራህ ከአይምሮየ በላይ ነው ከማወራልህ በላይ አንተ ታላቅ ነህ ቃላት የለኝ አምላኬ ልገልፅልህ እንዴት ላውራው እንዴት ልተርከው ሥራህ ከአይምሮየ በላይ ነው ሥራህ ከአይምሮየ በላይ ነው ሥራህ ከአይምሮየ በላይ ነው ሥራህ ከአይምሮየ በላይ ነው ሥራህ ከአይምሮየ በላይ ነው ከእናት ከአባት በላይ ይራራል ማንን ጥሎ ረስቶ ያውቃል ተድግፍላች ነፍሴ በኢየሱስ በታላቁ በሰላም ንጉሥ ተደግፍያለሁ አሃሃ ተደግፍያለሁ ተደግፍያለሁ አሃሃ ተደግፍያለሁ ተደግፍያለሁ አሃሃ ተደግፍያለሁ ተደግፍያለሁ አሃሃ ተደግፍያለሁ ታላቅ ነህ አምላኬ ታላቅ ነህ ሁሉን የምትችል ንጉሥ ነህ ወዳጄ ንጉሥ ነህ ፀንተህ የምትኖር ከምልህም በላይ አንተ ታላቅ ነህ ቃላት የለኝ አምላኬ ልገልፅልህ እንዴት ላውራው እንዴት ልተርከው ሥራህ ከአይምሮየ በላይ ነው ከማወራልህ በላይ አንተ ታላቅ ነህ ቃላት የለኝ አምላኬ ልገልፅልህ እንዴት ላውራው እንዴት ልተርከው ሥራህ ከአይምሮየ በላይ ነው ሥራህ ከአይምሮየ በላይ ነው ሥራህ ከአይምሮየ በላይ ነው ሥራህ ከአይምሮየ በላይ ነው ሥራህ ከአይምሮየ በላይ ነው ግርማህ ከአይምሮየ በላይ ነው ምክርህ ከአይምሮየ በላይ ነው ሃይልህ ከአይምሮየ በላይ ነው ሥራህ ከአይምሮየ በላይ ነው ሥራህ ከአይምሮየ በላይ ነው ሥራህ ከአይምሮየ በላይ ነው